በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጭስ ቦንብ አፈንድቷል የተባለው ተጠርጣሪ ለተጨማሪ ምርመራ ተቀጠረ


የጭስ ቦንብ አፈንድቷል የተባለው ተጠርጣሪ ለተጨማሪ ምርመራ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

በኢድ አልፈጥር በዓል ላይ የጭስ ቦንብ አፈንድቷል በሚል ተጠርጥሮ በእስር ላይ በሚገኘውየፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል አድማ ብተና አባል ኮንታብል አንቡላ ኡቴ ላይ ፖሊስ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደለት።

ዘገባው የፀሐይ ዳምጠው ነው።

XS
SM
MD
LG