በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኒውዚላንድ ዕገዳው ተነሳ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ኒውዚላንድ ኮሮናቫይረስን መዛመት ለከለላከል ስትል ደንግጋው ከነበው የመንቀሳቀስ ዕገዳ ዛሬ ስትወጣ አዲስ ምዕራፍ ላይ መድረሷን አስታውቃለች። አንዳንድ ት/ቤቶችና የንግድ ተቋሞች እንዲከፈቱ ተፈቅዳል።

አዲስ የኮሮናቫይረስ በሽተኞች አምስት ብቻ መሆናቸውን የሀገሪቱ መንግሥት ገልጿል። ኒውዚላንድ ውስጥ ለአንድ ወር ያክል ሰዎች ከቤታቸው እንዳይወጡና አስፈላጊ ያልሆኑት የንግድ ተቋማት ሁሉ ተዘግተው ነበር።

XS
SM
MD
LG