በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስለኒው ዮርክ ጥቃት


ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ጧት በትዊተር መልዕክታቸው፣ ትናንት ማክሰኞ በኒው ዮርኩ ማንሃተን ሥምንት ሰዎችን በመኪና ገጭቶ የገደለው የኡዝቤክ አጥቂ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የገባው በዲቪ/በግሪን ካርድ/ ነው ሲሉ አስታወቁ።

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ጧት በትዊተር መልዕክታቸው፣ ትናንት ማክሰኞ በኒው ዮርኩ ማንሃተን ሥምንት ሰዎችን በመኪና ገጭቶ የገደለው የኡዝቤክ አጥቂ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የገባው በዲቪ/በግሪን ካርድ/ ነው ሲሉ አስታወቁ።

ለወደፊቶቹ አሜሪካውያን፣ በተለይም ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ዘመድ አልያም ቤተሰብ ለሌላቸው፣ በሥራ ቀጥሮ የሚያመጣቸው፣ ወይም ስደተኞች ላልሆኑ የውጪ ዜጎች፣ ብቸኛው አማራጭ ዲቪ ሎተሪ/ግሪን ካርድ/ ነው። ዕድሉን ለማግኘት የሚያስፈልገውም የሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ አልያም የጥቅት ዓመታት የሥራ ልምድ ነው።

​የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ግን፣ የቪዛ መረጃ በዩናይትድ ስቴትስ ሕግ መሠረት ሁሌም ምስጢር ነው። እናም በየትኛውም ዓይነት ቪዛ ላይ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG