አዲስ አበባ —
ፓርቲው ፌደራላዊ የመንግሥት አወቃቀርና ፕሬዚዳንታዊ የአስተዳደር ሥርዓትን እንደሚያራምድ በረቂቅ ፖለቲካ መርኃ ግብሩ ገልጿል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
ከስድስት በላይ በሆኑ ፓርቲዎችና እንቅስቃሴዎች ውኅደት የተቋቋመው ሃገርቀፍ ፓርቲ መሥራች ጉባዔውን ዛሬ ጀምሯል፡፡ መጠሪያ ስሙንም በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡
ፓርቲው ፌደራላዊ የመንግሥት አወቃቀርና ፕሬዚዳንታዊ የአስተዳደር ሥርዓትን እንደሚያራምድ በረቂቅ ፖለቲካ መርኃ ግብሩ ገልጿል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ