በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ነቀምቴ ከተማ ውስጥ ሁለት ሰዎች ተገደሉ


በነቀምቴ ከተማ ሁለት የመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎች ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸውን የከተማው ኮሙዩኒኬሽንስ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።

አንድ የኦሮምያ ልዩ ኃይል አባልና አንድ የኦሮምያ ፖሊስ አባል ናቸው በሥራ ላይ እንዳሉ መገደላቸው የተገለፀው።

የከተማው አስተዳደርና ፅህፈት ቤት እንዳለው ጥቃት በተፈፀመበት ሥፍራ የነበረ ሌላ አንድ ግለሰብም ቆስሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ነቀምቴ ከተማ ውስጥ ሁለት ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:01 0:00


XS
SM
MD
LG