በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምርጫ ቦርድ ባለሥልጣናት የዛሬ ገለፃ


ብርቱካን ሚደቅሳ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ውብሸት አየለ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ም/ሰብሳቢ
ብርቱካን ሚደቅሳ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ውብሸት አየለ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ም/ሰብሳቢ

ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቅስቀሳ በተከለከለባቸው የጥሞና ጊዜያት የብልጽግና ፓርቲ በተለያዩ ስፍራዎች ቅስቀሳውን ቀጥሏል ሲሉ ቅሬታ አስሰሙ።

ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ቅሬታውን አጣርቼ እርምጃ እወስዳለሁ ብሏል፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ርት ብርቱካን ሚደቅሳ ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በእስካሁኑ ሂደቱ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የምርጫ ቦርድ ባለሥልጣናት የዛሬ ገለፃ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:26 0:00


XS
SM
MD
LG