በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኔቶ ዓባላት ለዩክሬን የአየር መቃወሚያ እንዲያቀርቡ ተጠየቀ


የኔቶ ዓባላት ለዩክሬን የአየር መቃወሚያ እንዲያቀርቡ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:29 0:00

የኔቶ ዓባላት ለዩክሬን የአየር መቃወሚያ እንዲያቀርቡ ተጠየቀ

ትናንት የተመሠረተበትን 75ኛ ዓመቱን በብራስልስ ያከበረው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት አባላት ለሁለት ቀናት ባደረጉት ስብሰባ፣ የዩክሬንን የአየር መቃወሚያ ሥርዓት ለማጠናከር ቃል ገብተዋል። አባላቱ ለዩክሬን በሚሰጥ የተወሰነ ወታደራዊ ርዳታ ላይ ግን ስምምነት አልደረሱም።

የቪኦኤው ሄንሪ ሪጅዌል ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG