በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ በድሃና በባለፀጋ መካከል ልዩነት እየሰፋ ነው ተባለ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በአለፉት 16 ዓመታት በኢትዮጵያ ከድኅነት ወለል በታች የሚኖሩ ዜጎች ቁጥር የቀነሰ ቢሆንም በድሃውና በባለፀጋው መካከል የነበረው ልዩነት ግን መስፋቱን አንድ ጥናት አስታወቀ፡፡

በአለፉት 16 ዓመታት በኢትዮጵያ ከድኅነት ወለል በታች የሚኖሩ ዜጎች ቁጥር የቀነሰ ቢሆንም በድሃውና በባለፀጋው መካከል የነበረው ልዩነት ግን መስፋቱን አንድ ጥናት አስታወቀ፡፡ የጥናቱ ዘገባ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ጥራትም ዝቅተኛ መሆኑን አመልክቷል፡፡

የሀገሩቱ የኢንደስትሪ ዘርፍ መስፋፋት ዓላማ ሰብዓዊ ልማትን ማዕከላዊ ያደረገ እንዲሆንም የጥናቱ ዘገባ ምክረ ሀሳብ አቅርቧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያ በድሃና በባለፀጋ መካከል ልዩነት እየሰፋ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG