በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ወደ ሰሜን ወሎ እርዳታ ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ


ፎቶ ፋይል፦በጦርነት ተፈናቅለው ደሴ ውስጥ የተጠለሉ የዕርዳታ እህል በመጠባበቅ ላይ
ፎቶ ፋይል፦በጦርነት ተፈናቅለው ደሴ ውስጥ የተጠለሉ የዕርዳታ እህል በመጠባበቅ ላይ

የፌደራል አደጋስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በህወሃት ቁጥጥር ስርወዳሉ የሰሜን ወሎ አካባቢዎች እርዳታ እንደሚቀርብ አስታወቀ። የፌደራል መንግሥት ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ጋር በመተባበር አቅርቦቱ እንዲደርስ እየተደረገ እንደሆነ ነው ኮሚሽኑ ያስታወቀው።

በፌደራል መንግሥት ቁጥጥር ስርላሉት የደቡብ ወሎናየአፋር አካባቢዎችም የእርዳታ እህል እየተላከ መሆኑን ነውየኮሚሽኑ የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል።

አቶ ደበበ በወሎ ርሃብ ተከስቷል የሚለውን እንደማይቀበሉ አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ወደ ሰሜን ወሎ እርዳታ ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00


XS
SM
MD
LG