በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከጋምቤላ 22 ሕፃናት በሙርሌ ታጣቂዎች ታፍነው ተወስደዋል፣ 12 ሰው ተገሏል


ጋምቤላ ክልል
ጋምቤላ ክልል

ጉዳዩን በውጭ ሆነው የሚከታተሉ የሟቾቹን ቁጥር 13 ያድርሱታል። ታፍነው የተወሰዱት 27 እንደሆኑ ሲናገሩ። በርካታ ቤቶች ተቃጥለዋል ይላሉ።

የደቡብ ሱዳን የሙርሌ ጎሳ አባላት በትናንትናው ምሽት በኢትዮጵያ ጋምቤላ ክልል አኝዋክ ማኅበረሰብ ላይ ባደረሱት ጥቃት የሰው ሕይወት አጥፈተው፣ ሕፃናት ወስደውና ቤት አቃጥለው ሄደዋል ተብሏል።

ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።

ከጋምቤላ 22 ሕፃናት በሙርሌ ታጣቂዎች ታፍነው ተወስደዋል፣ 12 ሰው ተገሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG