በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሕንድ በደረሰ ቃጠሎ አሥራ አምስት ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች ቆሰሉ


ሕንዱዋ የንግድ መዲና ሙምባይ ውስጥ በሚገኝ ባለ አራት ፎቅ ሕንፃ ላይ በደረሰ ቃጠሎ ቢያንስ አሥራ አምስት ሰው መሞቱና ብዙዎች መቁሰላቸው ታውቋል።

ሕንዱዋ የንግድ መዲና ሙምባይ ውስጥ በሚገኝ ባለ አራት ፎቅ ሕንፃ ላይ በደረሰ ቃጠሎ ቢያንስ አሥራ አምስት ሰው መሞቱና ብዙዎች መቁሰላቸው ታውቋል።

ከሞቱት ውስጥ ብዙዎቹ ሴቶች ናቸው፣ የቃጠሎውን ምክንያት ለማወቅ ክትትሉ ቀጥሏል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG