በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤምኤስኤፍ ሠራተኞች ላይ ትግራይ ውስጥ የተፈፀመው ግድያ ብርቱ ውግዘት አስነሳ


በኤምኤስኤፍ ሠራተኞች ላይ ትግራይ ውስጥ የተፈፀመው ግድያ ብርቱ ውግዘት አስነሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00

ሦስት ሠራተኞቹ ትግራይ ውስጥ እንደተገደሉበት ድንበር የለሽ ሃኪሞች ቡድን (ኤም ኤስ ኤፍ) ትናንት አስታውቋል። የተገደሉት ሁለቱ ኢትዮጵያዊያን፣ አንዷ ስፓኛዊ ናቸው። የኢትዮጵያና የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥታት እንዲሁም የተባበሩት ድርጅት ዋና ፀሃፊ ግድያውን አውግዘዋል።

XS
SM
MD
LG