በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሞያሌ ነዋሪዎች ጥያቄ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች የድንበር ዘለል ጉዞ ሙሉ በሙሉ ባለመቆሙ መንግሥት በከተማዋ የኮሮናቫይረስ ምርመራ የሚያደርግ ላቦራቶሪ እንዲያቋቁም ጠየቁ።

የአሜርካ ድምፅ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች በተለይ በኬንያዋ ማንዴራ አስተዳደር ግዛት በበሽታው የተያዙ ሰዎች መገኘታውን ተከትሎ መንግሥት እርምጃ መውሰድ አለበት ብለዋል። የአካባቢው አስተዳዳሪዎችም የላቦራቶሪው መቋቋም አስፈላጊ ነው ብለዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሞያሌ ነዋሪዎች ጥያቄ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:12 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG