በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሞያሌ በተከስተ የፀጥታ ችግር የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ


ፎቶ፡-ፋይል
ፎቶ፡-ፋይል

ሞያሌ ውስጥ በተከስተ የፀጥታ ችግር አንድ ሰው መገደሉንና አምስት ሰው መቁሰሉን ነዋሪዎች ተናግረዋል።

ሞያሌ ውስጥ በተከስተ የፀጥታ ችግር አንድ ሰው መገደሉንና አምስት ሰው መቁሰሉን ነዋሪዎች ተናግረዋል።

ለተጎጂዎች የህክምና ዕርዳታ የተደረገላቸው መሆኑንና የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉን በሞያሌ ሆስፒታል የጠቅላላ ሕክምና ባለሞያ ዶክተር ንጉሤ አዱኛ አረጋግጠዋል።

የሞያሌ ወረዳ አስተዳደር በበኩሉ ግድያውን የፈፀመው የመከላከያ አባል በቁጥጥር ሥር መዋሉን ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ሞያሌ በተከስተ የፀጥታ ችግር የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG