በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሰላም አምባሰደር" ተብለው የተሰየሙ እናቶች በመቀሌ


የሰላም አምባሰደር እናቶች በመቀሌ
የሰላም አምባሰደር እናቶች በመቀሌ

ከሁሉም የኢትዮጵያ የተወከሉ የሰላም አምባሰደር ተብለው የተሰየሙ እናቶች መቀሌ ገብተዋል።

ከሁሉም የኢትዮጵያ የተወከሉ የሰላም አምባሰደር ተብለው የተሰየሙ እናቶች መቀሌ ገብተዋል።

እነዚህ እናቶች ከትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ተገናኝተው የሰላም ጥሪያችን ተቀበሉን ብለዋል።

"የሰላም አምባሰደር" ተብለው የተሰየሙ እናቶች በመቀሌ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:34 0:00

ዶ/ር ደብረፅዮንም በትግራይ ሰላም ነው ያለው ሆኖም ግን በሌላ አካባቢም የሰላም ዋስትና እንዲረጋገጥ እናግዛችኋለን ብለዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

"የሰላም አምባሰደር" ተብለው የተሰየሙ እናቶች በመቀሌ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG