በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሜዲቴራኒያን ባህር ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ የሰው ሕይወት አለፈ

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በቅርቡ ሜዲቴራኒያን ባህር ሊቢያ ጠረፍ ላይ ከአንድ መቶ በላይ ፍልሰተኞች የተጫኑባት የጎማ ጀልባ ተገልብጣ መሞታቸው ተገለጠ።

በቅርቡ ሜዲቴራኒያን ባህር ሊቢያ ጠረፍ ላይ ከአንድ መቶ በላይ ፍልሰተኞች የተጫኑባት የጎማ ጀልባ ተገልብጣ መሞታቸው ተገለጠ።

ድንበር የለሽ ሀኪሞች ቡድን እንዳስታወቀው በዚህ የአውሮፓውያን መስከረም ወር መጀመሪያ ላይ በደረሰው አደጋ የሞቱት ፍልሰተኞች የሱዳን፣ ግብጽ፣ ሊቢያ፣ ማሊ፣ አልጄሪያ እና ካሜሩን ዜጎች ናቸው።

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG