በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዴምሕት መሪ ሞላ አስገዶምና ታጣቂዎቹ ኢትዮጵያ መግባት


ሞላ አስገዶም፤ የዴምሕት መሪ /ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ/
ሞላ አስገዶም፤ የዴምሕት መሪ /ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ/

የባለፈው ሣምንት በኤርትራ የጋራ ንቅናቄ ከመሠረቱት አራት በትጥቅ ትግል የተሠማሩ ንቅናቄዎች የአንደኛው የትግራይ ሕዝብ የጋራ ንቅናቄ መሪ ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው ተገልጿል፡፡

የዴምሕት መሪ ሞላ አስገዶምና ታጣቂዎቹ ኢትዮጵያ መግባት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:35 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የባለፈው ሣምንት በኤርትራ የጋራ ንቅናቄ ከመሠረቱት አራት በትጥቅ ትግል የተሠማሩ ንቅናቄዎች የአንደኛው የትግራይ ሕዝብ የጋራ ንቅናቄ መሪ ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው ተገልጿል፡፡

ከፍተኛ ቁጥር አለው የተባለውን ሠራዊት ይዘው ከኤርትራ የወጡት አዲስ የተቋቋመው ”የኢትዮጵያ አገር አድን የጋራ ንቅናቄ” ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ሞላ አስገዶም ናቸው።

ሁኔታውን ሲከታተል የቆየው ሰሎሞን ክፍሌ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG