በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ሊገመገም ነው


የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ሊገመገም ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:16 0:00

የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ሊገመገም ነው

በደቡብ አፍሪካ - ፕሪቶርያ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት እና በህወሓት መካከል፣ ባለፈው ዓመት ጥቅምት ወር የተፈረመው ግጭትን በዘላቂነት የማቆም የሰላም ስምምነት አፈጻጸም፣ የስምምነቱ ፈራሚዎች እና አደራዳሪዎች በተገኙበት ይካሔዳል፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት እና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፣ ግምገማው እንደሚካሔድ አረጋግጠዋል፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር፣ በግምገማው ላይ የሚሳተፉ ሲሆን፣ ዛሬ ኀሙስ ወደ አዲስ አበባ እንደሚያቀኑ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ አስታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG