በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ


አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

የኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት የፈረጀው ህወሓት የጥፋት ሥራውን “በአፋር እና በአማራ ክልሎች እያስፋፋ ነው” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለለጋሽ ሃገሮች አምባሳደሮች እና ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች ኃላፊዎች አስታወቀ።

ህወሓት በአጎራባች ክልሎች አደረሰ ባለው ጥፋትም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች ለከፍተኛ ችግር መጋለጣቸውን ገለጸ።

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ህወሓትን በግልጽ እንዲያወግዘው ሲልም የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባለሥልጣናት መጠየቃቸውን ተመልክቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00


XS
SM
MD
LG