በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመንግሥት ድጋፍ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም ለሚከታተሉ ተማሪዎች


በመንግሥት ድጋፍ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም ለሚከታተሉ ተማሪዎች የምርምር ሥራ የተፈቀደው በጀት የሚመለከተው በአለፈው ዓመት ኅዳር ወር በኋላ የተመዘገቡ የምርምር ሥራዎችን ብቻ ነው ሲሉ አንድ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሥራ መሪ አስታወቁ፡፡

በመንግሥት ድጋፍ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም ለሚከታተሉ ተማሪዎች የምርምር ሥራ የተፈቀደው በጀት የሚመለከተው በአለፈው ዓመት ኅዳር ወር በኋላ የተመዘገቡ የምርምር ሥራዎችን ብቻ ነው ሲሉ አንድ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሥራ መሪ አስታወቁ፡፡

ከትምህርት ሚኒስትሩም ሆነ ከገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር የተላኩ ደብዳቤዎችን ከዚህ የተለየ መመሪያ አልሰጡም ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመንግሥት ድጋፍ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም ለሚከታተሉ ተማሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG