በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት መቀሌ እየተካሄደ ነው


አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት በመቀሌ
አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት በመቀሌ

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ላይ የሚወያይ ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት ዛሬ በመቀሌ ፕላኔት ሆቴል ውስጥ በመካሄድ ላይ ነው፡፡

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ላይ የሚወያይ ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት ዛሬ በመቀሌ ፕላኔት ሆቴል ውስጥ በመካሄድ ላይ ነው፡፡

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት መቀሌ እየተካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:37 0:00

ዓውደ ጥናቱን በመቀለ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ሕዝብ ጥናቶች ተቋም ነው እየተመራ ያለው የተቋሙ ዳይሬክተር ዶክተር ክንፈ አብርሃ ይባላሉ፤ ግርማይ ገብሩ የዓውደ ጥናቱ ዓላማና ይዘት በሚመለከት ጠይቋቸው ዶ/ር ክንፈ በሚሰጡት መልስ ይጀምራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት መቀሌ እየተካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG