አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
ወደ አሜሪካ ለመግባት የሚሞክሩ ስደተኞች ሳን ዲያጎ ድንበር ላይ እየተጠባበቁ ነው
ከልዩ ልዩ ሀገራት በአስቸጋሪ ኹኔታዎች ውስጥ ለሳምንታት የተጓዙ ስደተኞች፣ በዩናይትድ ስቴትስ እና በሜክሲኮ ድንበር መካከል ደርሰዋል፡፡
አሜሪካን የመዳረሻ ተስፋቸው ያደረጉትና በመቶዎች የሚቆጠሩት ስደተኞቹ፣ በድንበሩ ዙሪያ ሕገ ወጥ ስደተኞችን የሚቆጣጠረው የዩናይትድ ስቴትስ መሥሪያ ቤት፣ ጉዳያቸውን እስኪጨርስላቸው እየተጠባበቁ ነው።
የሮይተርስን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም