ዋሽንግተን ዲሲ —
የምዕራብ ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የዞኑ ሰላምና ደህነንት ጉዳዮች መምሪያ ሃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው በበኩላቸው፤ ጭነቶቹን ከፀጥታ አካላትና ከሕዝብ ከተወከሉ ኮሚቴዎች ጋር በመሆን ሕጋዊና የአገራችን መንግሥት ንብረቶች መሆናቸውን አረጋግጠናል ብለዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)