በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መተማ የተያዙት ጭነቶች ሕጋዊ ናቸው ተባለ


ፎቶ፡ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተገኘ በመተማ እንዲቆሙ ከተደረጉት የጭነት ተሽከርካሪዎች አንዱ
ፎቶ፡ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተገኘ በመተማ እንዲቆሙ ከተደረጉት የጭነት ተሽከርካሪዎች አንዱ

የመተማ ዮሃንስ አካባቢ የመከላከያ አዣዥ ሳያውቅ ጥይት ጭነው ወደ ሱዳን ሊሻገሩ የነበሩና “የሠራዊቱ ንብረት ናቸው” የተባሉ አምስት የጭነት ተሽከርካሪዎች በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የተመረቱና በሕጋዊ ሰነድ የተሸጡ መሆናቸውን የኮርፖሬሽኑ ዳይሬክተር ብርጋዴር ጀነራል አሕመድ ሐምዛ ገለፁ።

የምዕራብ ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የዞኑ ሰላምና ደህነንት ጉዳዮች መምሪያ ሃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው በበኩላቸው፤ ጭነቶቹን ከፀጥታ አካላትና ከሕዝብ ከተወከሉ ኮሚቴዎች ጋር በመሆን ሕጋዊና የአገራችን መንግሥት ንብረቶች መሆናቸውን አረጋግጠናል ብለዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

መተማ የተያዙት ጭነቶች ሕጋዊ ናቸው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:24 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG