በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መተማ የተያዙት ጭነቶች ሕጋዊ ናቸው ተባለ


መተማ የተያዙት ጭነቶች ሕጋዊ ናቸው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:24 0:00

የመተማ ዮሃንስ አካባቢ የመከላከያ አዣዥ ሳያውቅ ጥይት ጭነው ወደ ሱዳን ሊሻገሩ የነበሩና “የሠራዊቱ ንብረት ናቸው” የተባሉ አምስት የጭነት ተሽከርካሪዎች በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የተመረቱና በሕጋዊ ሰነድ የተሸጡ መሆናቸውን የኮርፖሬሽኑ ዳይሬክተር ብርጋዴር ጀነራል አሕመድ ሐምዛ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG