ድሬዳዋ —
በሜታ ወረዳ ሥር በሚገኙት የቁሉቢና ጨለንቆ ከተሞች ባልታወቀ ሰዓትና ቦታ ተሰብስባችሁ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ/አብን/ን በገንዘብ ረድታችኋል በሚል ተጠርጥረው ተይዘው የነበሩ 8 የቁልቢ እና 48 የጨለንቆ ከተማ ነዋሪዎች ዋስትና ተፈቅዶላቸው ከእስር ተፈተዋል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።