በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቁልቢና ጨለንቆ ተጠርጥረው ተይዘው የነበሩ ተለቀቁ


በቁልቢና ጨለንቆ ተጠርጥረው ተይዘው የነበሩ ተለቀቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:17 0:00

በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን በገንዘብ ትረዳላችሁ በሚል ተጠርጥረው ታስረው የነበሩ 56ቱም ተጠርጣሪዎች ከ10 ቀን ቆይታ በኋላ የዋስትና መብታቸው ተከብሮ ከእስር ተለቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG