በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአደባባይ የሚከበሩ በዓላት - በአዲስ አበባ


የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ

በመስከረም አዲስ አበባ ውስጥ በአደባባይ የሚከበሩ በዓላት ኅብረሰተቡን ከኮሮናቫይረሰ ለመጠበቅ በሚያስችል ሁኔታ እንዲከናውኑ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አሳስበዋል።

የመስቀል አደባባይ ግንባታ ሥራ ለመስቀል ስለሚደርስ በዓሉ በተለመደው ቦታ እንደሚከበርም ተናገረዋል።

በሌላም በኩል ከንቲባዋ ለሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል ማክበሪያ ሥፍራ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ለአባገዳዎች አስረክበዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በአደባባይ የሚከበሩ በዓላት - በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:08 0:00


XS
SM
MD
LG