No media source currently available
በመስከረም አዲስ አበባ ውስጥ በአደባባይ የሚከበሩ በዓላት ኅብረሰተቡን ከኮሮናቫይረሰ ለመጠበቅ በሚያስችል ሁኔታ እንዲከናውኑ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አሳስበዋል።