በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦፌኮ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ወለው የነበሩ ወጣቶች ተለቀቁ


የኦፌኮ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና
የኦፌኮ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና

ከኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ መሪ ከዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር ባለፈው ሳምንት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው የነበሩት ወጣቶች ትላንት ማምሻውን መለቀቃቸው ተነገረ።

ዶ/ር መረራን ለማነጋገር ዛሬ በማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ የተገኙ ጠበቆቻቸው ምርመራ ላይ ስለነበሩ ሊያገኙዋቸው እንዳልቻሉ አስታወቁ።

ኅዳር 21/2009 ዓ.ም. ከእኩሉ ሌሊት በኋላ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ከዋሉት የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር አብረው የተያዙት ታየ ነገራና ኮመራ ደለሳ ሁለት ወጣቶች ትናንት ከምሽቱ አስራ አንድ ሠዓት አካባቢ መለቀቃቸው ተሰማ፡፡

መለስካቸው አመሃ ዝርዝሩን ይዟል።

የኦፌኮ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ወለው የነበሩ ወጣቶች ተለቀቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:40 0:00

XS
SM
MD
LG