በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም የጤና አጠባበቅ ፌዴሬሽን ለአመራሩ ኢትዮጵያዊ መረጠ


In this photo provided by the New South Wales Rural Fire Service, smoke rises from a fire near Springwood, west of Sydney, Oct. 17, 2013.
In this photo provided by the New South Wales Rural Fire Service, smoke rises from a fire near Springwood, west of Sydney, Oct. 17, 2013.

ዶ/ርመንግሥቱ አስናቀ ማን ናቸው?

አዲስ አበባ ላይ በመካሄድ ላይ ያለው 13ኛው የዓለም የጤና አጠባበቅ ማኅበራት ፌዴሬሽን ጉባዔ ኢትዮጵያዊውን ዶ/ር መንግሥቱ አስናቀን ለሁለት ዓመታት ም/ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል፡፡

በፌዴሬሽኑ ደንብ መሠረት ዶ/ር መንግሥቱ ከሁለት ዓመታት በኋላ ያለሌላ ምርጫ ፕሬዚዳንት ይሆናሉ፡፡

ዶ/ር መንግሥቱ አሁን ፓዝፋይንደር ኢንተርናሽናል የሚባለው ግብረሰናይ ድርጅት የኢትዮጵያ ቢሮ ምክትል ዳይሬክተር ሲሆኑ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ የጤና አጠባበቅ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት ሆነው አገልግለዋል፡፡

በሙያቸው ሐኪም የሆኑት ዶ/ር መንግሥቱ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ደግሞ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡

ስለዶ/ር መንግሥቱ አስናቀ ማንነት ይበልጥ ለማወቅ ቃለምልልሱን ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG