በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለትግራይ ክልል ተረጂዎች ገቢ ማሰባሰብ ተጀመረ


 ለትግራይ ክልል ተረጂዎች ገቢ ማሰባሰብ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

በትግራይ ክልል 4.5 ሚሊዮን ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው፣ "አስቸኳይ ምላሽ ለትግራይ" የተባለ ኮሚቴ አስታወቀ። ኮሚቴው ተጎጂዎቹን ለመርዳት ዛሬ ባስጀመረው የገቢ ማሰባሰቢያ 130 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱን እና፣ ፌደራል መንግሥቱ 130 ሚሊዮን ብር ለመስጠት ቃል መግባቱ ታውቋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG