በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የመቀሌ ንግግር


መቀሌ
መቀሌ

“በህዝብ የተመረጠ ሕጋዊ መንግሥት ወደ ቦታው ተመልሷል” ሲል በህወሓት የሚመራው የትግራይ መንግሥት ገልጿል።

መቀሌ ከተማ በትግራይ ኃይሎች ቁጥጥር ሥር ከዋለች በኋላ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል አደባባይ ወጥተው ለነዋሪው ህዝብ “የእንኳን ደስ አላችሁ” መልዕክት አስተላልፈዋል።

የአንዳንድ የከተማይቱ ነዋሪዎችንም አስተያየቶችን ያካተተውን የመቀሌ የቪኦኤ ሪፖርተር ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የመቀሌ ንግግር
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00



XS
SM
MD
LG