No media source currently available
በመቀሌ ከተማ ህገ መንግሥት ይከበር የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ የህዝብ ድምፅ አለ መስማት ከባድ ዋጋ ያስከፍላል ብለዋል። በሰልፉ ላይ ሕገ መንግሥት ይከበር፣ ብሄር ተኮር ጥቃት ይቁም እንዲሁም የውጭ ጣልቃ ገብነት ይቁም የሚሉ መፈክሮች ተደምጧል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ