በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰላማዊ ሰልፍ - በመቀሌ


ሰላማዊ ሰልፍ - በመቀሌ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:08 0:00

በመቀሌ ከተማ ህገ መንግሥት ይከበር የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ የህዝብ ድምፅ አለ መስማት ከባድ ዋጋ ያስከፍላል ብለዋል። በሰልፉ ላይ ሕገ መንግሥት ይከበር፣ ብሄር ተኮር ጥቃት ይቁም እንዲሁም የውጭ ጣልቃ ገብነት ይቁም የሚሉ መፈክሮች ተደምጧል።

XS
SM
MD
LG