አዲስ አበባ —
ዶ/ር መረራ የታሠሩበትን ምክንያት ሰንካላ ሠበብ ነው ያለው መድረክ በተቃዋሚዎችና በገዥው ፓርቲ የተደረሰውን መግባባትን የጣሰ እንደሆነ በመግለፅ ከሷል፡፡
የዶ/ር መረራ መታሠር የሀገሪቱን ሠላምና መረጋጋትም አደጋ ውስጥ ሊከተው እንደሚችል ያለውን ስጋት መድረክ ገልጿል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡