በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዶ/ር መረራ እስር በተቃዋሚዎችና በገዥው ፓርቲ የተደረሰውን መግባባት የጣሰ ነው ሲል መድረክ ገለፀ


መሪው ዶ/ር መረራ ጉዲና በአስቸኳይ እንዲፈቱ እና መንግሥት ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ውይይትና ድርድር እንዲጀምር የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ጥሪ አሰምቷል፡፡

ዶ/ር መረራ የታሠሩበትን ምክንያት ሰንካላ ሠበብ ነው ያለው መድረክ በተቃዋሚዎችና በገዥው ፓርቲ የተደረሰውን መግባባትን የጣሰ እንደሆነ በመግለፅ ከሷል፡፡

የዶ/ር መረራ መታሠር የሀገሪቱን ሠላምና መረጋጋትም አደጋ ውስጥ ሊከተው እንደሚችል ያለውን ስጋት መድረክ ገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የዶ/ር መረራ እስር በተቃዋሚዎችና በገዥው ፓርቲ የተደረሰውን መግባባት የጣሰ ነው ሲል መድረክ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:57 0:00

XS
SM
MD
LG