በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል የኩፍኝ በሽታ ስርጭት

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በኦሮምያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ውስጥ የኩፍኝ በሽታ በወረራ በመሰራጨቱ ከአምስት ሺህ (5,000) በላይ ሰዎች መጠቃታቸውን የኦሮምያ ጤና ቢሮ አስታወቀ።

ከወረርሽኙ ምክንያት አንዱ መሰጠት የነበረበት ክትባት በወቅቱ አለመሰጠት መሆኑም የተገለፀ ሲሆን የጤና ተቋማቱም በሽተኞችን በበቂ ሁኔታ ለመርዳት ከአቅማቸው በላይ መሆኑን ገልጸዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኦሮምያ ክልል የኩፍኝ በሽታ ስርጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG