ናይሮቢ —
የካርቱም ነዋሪ የሆኑ ስደተኞች የሀገሩ ፖሊስ መታወቂያ በማጣታቸው እያሰራቸው መሆኑን ገልጸው፥ ከእሥር ለመፍታት እስከ 20ሺህ የሱዳን ፓወንድ እንዲከፍሉ እያስገደዳቸው መሆኑን ተናግረዋል።
ስደተኞቹ የዓለምቀፉ ስደተኞች ድርጅትንም ተችተዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።