በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሜሪላንድ ት/ቤት ተኩስ የከፈተው አጥቂ ሁለት ተማሪዎችን አቁስሎ ሞተ


ዛሬ ዩናይትድ ስቴትስ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት በሚገኝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተኩስ የከፈተው አጥቂ ሁለት ተማሪዎችን አቁስሎ መሞቱን የሴንት ሜሪ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ። እንዱ ተማሪ በጽኑ መቁሰሉ ታውቋል።

ዛሬ ዩናይትድ ስቴትስ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት በሚገኝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተኩስ የከፈተው አጥቂ ሁለት ተማሪዎችን አቁስሎ መሞቱን የሴንት ሜሪ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ። እንዱ ተማሪ በጽኑ መቁሰሉ ታውቋል።

ግሬት ማይል የተባለው ትምህርት ቤት ተማሪዎችን በማውጣት አቅራቢያው በሚገኝ ትምህርት ቤት ከቤተሰብ እንዲገናኙ እየተደረገ መሆኑን የወረዳዋ የትምህርት ክፍል አስታውቁዋል

ከዋሺንግተን ዲሲ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ትምህርት ቤት ተኩስ የከፈተው ሰው እንዴት ህይወቱ እንዳለፈ ለጊዜው በውል አለመታወቁን የገለፀወ የወረዳዋ ፖሊስ፣ ከትምህርት ቤቱ ጥበቃ አባል ጋር ተታኩሶ ቆስሎ እንደነበር ተናግረዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG