በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለምቀፍ የሴቶች ቀን በአዲስ አበባ


ዶ/ር ዐብይ አህመድ
ዶ/ር ዐብይ አህመድ

"ዛሬ እንደዋዛ ብቻቸውን ብቻቸውን የሚደመጡ ለትውልድ የማያስቡ የአንድነት ብርታት ያልገባቸው…ሰዎች ይዘውን እንዳይጠፉ ዝምታውን አቁመን ለኢትዮጵያ አንድነት በጋራ እንስራ" ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዓለምቀፍ የሴቶች ቀን "ማርች 8" ሲከበር የተናገሩት ነው፡፡

በሀገር አቀፍ ደረጃ "የላቀ ትኩረት እና ቁርጠኝነት ለሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት" በሚል መሪ ቃል ዓለምቀፍ የሴቶች ቀን በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ሲከበር ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ዝግጅቱን የተከታተለው ግርማቸው ከበደ ተከታዩን ዘገቧል፡፡

ዓለምቀፍ የሴቶች ቀን በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG