No media source currently available
"ዛሬ እንደዋዛ ብቻቸውን ብቻቸውን የሚደመጡ ለትውልድ የማያስቡ የአንድነት ብርታት ያልገባቸው…ሰዎች ይዘውን እንዳይጠፉ ዝምታውን አቁመን ለኢትዮጵያ አንድነት በጋራ እንስራ" ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዓለምቀፍ የሴቶች ቀን "ማርች 8" ሲከበር የተናገሩት ነው፡፡