በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኔልሰን ማንዴላ መታሰቢያ በዋሽንግተን ዲሲው ብሄራዊ ካቴድራል


ለኔልሰን ማንዴላ የመታሠቢያና የፀሎት ሥርዓት በዋሽንግተን ዲሲ ብሔራዊ ካቴድራል ተካሄደ
በብሔራዊ ካቴድራል በተካሄደው የማንዴላ መታሰቢያና የፀሎት ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን
በብሔራዊ ካቴድራል በተካሄደው የማንዴላ መታሰቢያና የፀሎት ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፈው ሳምንት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የደቡብ አፍሪካው የጸረ-ዓፓርታይድ እንቅስቃሴ መሪና የነጻነት አባት ኔልሰን ማንዴላ እዚህ ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በዛሬው እለት በተካሄደ የጸሎት ስነ ስርዓት ታስበዋል።

በብሄራዊ ካቴድራል በተካሄደው በዚህ ሥነ ሥርዓት የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን፥ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፥ የኮንግረስ አባላትና ዲፕሎማቶች፤ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።
XS
SM
MD
LG