በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኔልሰን ማንዴላ መታሰቢያ በዋሽንግተን ዲሲው ብሄራዊ ካቴድራል


ለኔልሰን ማንዴላ የመታሠቢያና የፀሎት ሥርዓት በዋሽንግተን ዲሲ ብሔራዊ ካቴድራል ተካሄደ
ለኔልሰን ማንዴላ የመታሠቢያና የፀሎት ሥርዓት በዋሽንግተን ዲሲ ብሔራዊ ካቴድራል ተካሄደ
በብሔራዊ ካቴድራል በተካሄደው የማንዴላ መታሰቢያና የፀሎት ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን
በብሔራዊ ካቴድራል በተካሄደው የማንዴላ መታሰቢያና የፀሎት ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፈው ሳምንት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የደቡብ አፍሪካው የጸረ-ዓፓርታይድ እንቅስቃሴ መሪና የነጻነት አባት ኔልሰን ማንዴላ እዚህ ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በዛሬው እለት በተካሄደ የጸሎት ስነ ስርዓት ታስበዋል።

በብሄራዊ ካቴድራል በተካሄደው በዚህ ሥነ ሥርዓት የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን፥ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፥ የኮንግረስ አባላትና ዲፕሎማቶች፤ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።
XS
SM
MD
LG