በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማላዊ ምርጫ


ሁለት ትልልቅ የማላዊ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመጪው ግንቦት ወር በሚካሄደው ምርጫ አብርው ለመወዳደር ኅብረት መፍጠራቸው ተዘግቧል። ሁለቱ ፓርቲዎች ባቀረቡት ክስ ምክንያት ባለፈው ዓመት የተካሄደው ምርጫ ውጤት ተሰርዞ እንደገና ምርጫ እንዲካሄድ አንድ ፍ/ቤት አዟል።

የማላዊ ኮንግረስ ፓርቲና የተባበረው የትራንስፎርሜሽን ንቅናቄ ሥምምነቱን በቅርቡ ፈርመው ለፕሬዚዳንትነትና ለሌሎች ቦታዎች የሚወዳደሩ ሰዎችን እናቀርባለን ብለዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG