አስተያየቶችን ይዩ
Print
የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ይፋ ጉብኝት ላይ ናቸው።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የፈረንሳዩን መሪ ላሊበላ ተገኝተው አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን ጥንታዊ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን አብረው ጎብኝተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ