በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የአባይ ጉዳይ ግድ ይለናል”


WeAspire
WeAspire

የውይይቱን ተከታታይ ክፍሎች ከዚህ ያድምጡ።

ክፍል አንድ


ክፍል ሁለት

"የኢትዮጵያ ድምጽ አኩል አልተሰማም" - ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:23:25 0:00

“የአገራችን ጉዳይ ግድ ይለናል:: የበኩላችንን ማዋጣት እንሻለን .. ለወገናችን የመድረስ ግዴታ አለብን። ለህዝባችን ጥቅም እንቆማለን::” .. በልዩ ልዩ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ዙሪያ የተሰባሰቡ በአገር ውስጥና በተለያዩ የውጭ አገራት የሚኖሩ በልዩ ልዩ የሞያ መስክ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮያውያን ናቸው::

በተለይ በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ስለሚያደርጉት እንቅስቃሴ ከቡድኑ አባላት ከሶስቱ ጋር ተወያተናል::


XS
SM
MD
LG