በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማት ከ35ዓመት አገልግሎት በኋላ ሥልጣን ለቀቁ


ፎቶ ፋይል፡- በዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ውስጥ፣ በሦስተኛ ደረጃ ከፍተኛው ዲፕሎማት ቶማስ ሻነን
ፎቶ ፋይል፡- በዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ውስጥ፣ በሦስተኛ ደረጃ ከፍተኛው ዲፕሎማት ቶማስ ሻነን

በዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ውስጥ፣ በሦስተኛ ደረጃ ከፍተኛው ዲፕሎማት፣ ከ35ዓመት አገልግሎት በኋላ ሥልጣን መልቀቃቸውን ዛሬ ሐሙስ አስታወቁ።

በዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ውስጥ፣ በሦስተኛ ደረጃ ከፍተኛው ዲፕሎማት፣ ከ35ዓመት አገልግሎት በኋላ ሥልጣን መልቀቃቸውን ዛሬ ሐሙስ አስታወቁ።

"ቤተሰቤንና የራሴን ሕይወት በቅርብ ለመንከባከብና አዲስ የሕይወት አቅጣጫ ለመጀመር ስል ነው፣ በራሴ ፍላጎትና ፈቃድ ሥልጣን የለቀቅሁት" ያሉት ቶማስ ሻነን ናቸው።

ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን ስለ ባለሥልጣኑ ተጠይቀው ሲናገሩ፣ “በሥራ እንዲቆዩ ፈልገን ነበር፣ ግን አልሆነም። ይሁን እንጂ የርሳቸው ሥራ መልቀቅ ቀላል ጉዳት አይደለም” ብለዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG