በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቶ ልደቱ አያሌው ከእሥር በዋስ የመፈታት ጉዳይ


የአቶ ልደቱ አያሌው ከእሥር በዋስ የመፈታት ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተወስኖ ቡሾፍቱ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ተግባራዊ ያላደረገውን አቶ ልደቱ አያሌው የዋስትና መብት፤ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በማስፈፀም አቶ ልደቱን ከእስር እንዲፈታ በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ ትዕዛዝ ሰጠ። ፍርድ ቤቱ አቶ ልደቱ አያሌው የተከሰሱበትን የህገወጥ ጦር መሳሪያ የመያዝ ክስን ዛሬ ምስክር ሰምቷል።

XS
SM
MD
LG