በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች የታገቱ አፍሪካውያን ፍልሰተኞች በሊቢያ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ሊቢያ ውስጥ በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች ታግተው የነበሩ በደርዘኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ሊያመልጡ ሲሞክሩ መገደላቸውንና ሌሎች በርካቶች መጎዳታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ።

ሊቢያ ውስጥ በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች ታግተው የነበሩ በደርዘኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ሊያመልጡ ሲሞክሩ መገደላቸውንና ሌሎች በርካቶች መጎዳታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ።

/በዩኤንኤችሲአር/ መግለጫ መሠረት፣ የጥቃቱ ሰለባዎች፣ 2መቶ ከሚሆኑ ኤርትራውያን፣ ኢትዮጵያውያንና የሱማልያ ፍልሰተኞችና ስደተኞች መካከል የሚገኙ ናቸው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች የታገቱ አፍሪካውያን ፍልሰተኞች በሊቢያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG