በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለማ መገርሳ በመደመር ፍልስፍና እንደማይስማሙ ገለፁ


አቶ ለማ መገርሳ
አቶ ለማ መገርሳ

የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር እና የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ በመደመር ፍልስፍና ወይም በፓርቲዎች መዋሃድ እንደማይስማሙ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ በሰጡት ቃለ ምልልስ ገልፀዋል፡፡

አቶ ለማ መገርሳ የኢህአዴግ ምክር ቤት የፓርቲዎችን ውህደት ባፀደቀ ጊዜ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተገኝተው እንደነበር ገለፀው ስለሂደቱ ግን አሁን ማብራራት አልፈልግም ብለዋል፡፡

አቶ ለማ መደመርን የተቃወሙበትን ምክንያት እንደዚህ ያስረዳሉ፡፡

ዝርዝር ቃለ ምልልሱን ከፓርቲያቸው ምላሽ እንዳገኘን እናቀርባለን፡፡

ለማ መገርሳ በመደመር ፍልስፍና እንደማይስማሙ ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:15 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG