ባለፈው ዓመት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የሎሬት ለማ ጉያ ሥራዎችን ለማስቀጠል ፋውንዴሽን ማቋቋማቸን ቤተሰቦቻቸው ሰሞኑን ይፋ አድርገዋል።
በሕይወት እያሉ የክብር ዶክትሬት የተሰጣቸው ሎሬት ለማ ጉያ በፍየል ቆዳ ላይ ስዕል በመሳል ብቸኛውና የመጀመሪያው ሰዓሊ ናቸው። የአባታቸውን ፈለግ መከተላቸውን የሚናገሩት ወ/ሮ ሰላማዊ ለማ ፋውንዴሽኑ የተቋቋው የአባታቸውን ዓላማ ለማሳካት መሆኑን ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 27, 2022
አዲስ አበባ ውስጥ ስለታሰሩት የፖሊስ መግለጫ
-
ሜይ 26, 2022
የሶማሌ ክልል የመስኖ ልማት ዕቅድ
-
ሜይ 26, 2022
የኦሮምያ እና ሲዳማ አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭት መንግሥት እንዲያስቆም ተጠየቀ
-
ሜይ 26, 2022
ጋዜጠኞች ተመስገን ደሳለኝ እና ያየሰው ሽመልስ ታሰሩ
-
ሜይ 26, 2022
ኢትዮጵያ ጋዜጣ የሌለባት ሀገር እንዳትሆን ያሰጋል