ባለፈው ዓመት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የሎሬት ለማ ጉያ ሥራዎችን ለማስቀጠል ፋውንዴሽን ማቋቋማቸን ቤተሰቦቻቸው ሰሞኑን ይፋ አድርገዋል።
በሕይወት እያሉ የክብር ዶክትሬት የተሰጣቸው ሎሬት ለማ ጉያ በፍየል ቆዳ ላይ ስዕል በመሳል ብቸኛውና የመጀመሪያው ሰዓሊ ናቸው። የአባታቸውን ፈለግ መከተላቸውን የሚናገሩት ወ/ሮ ሰላማዊ ለማ ፋውንዴሽኑ የተቋቋው የአባታቸውን ዓላማ ለማሳካት መሆኑን ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 02, 2024
በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነት የጃዝ ሙዚቃ ሚና ተዘከረ
-
ሜይ 02, 2024
በአውሮፓ በስደት ላይ ያሉ የሩስያ ጋዜጠኞች አማራጭ የዜና ምንጭ እየሆኑ ነው
-
ሜይ 02, 2024
የአብን አባል አቶ ጣሂር ሙሃመድ በሌላ ሰው ተተኩ
-
ሜይ 02, 2024
ከወር በፊት ከታገቱት 12 ሕፃናት 8ቱ መመለሳቸውን የጋምቤላ ክልል አስታወቀ