ባለፈው ዓመት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የሎሬት ለማ ጉያ ሥራዎችን ለማስቀጠል ፋውንዴሽን ማቋቋማቸን ቤተሰቦቻቸው ሰሞኑን ይፋ አድርገዋል።
በሕይወት እያሉ የክብር ዶክትሬት የተሰጣቸው ሎሬት ለማ ጉያ በፍየል ቆዳ ላይ ስዕል በመሳል ብቸኛውና የመጀመሪያው ሰዓሊ ናቸው። የአባታቸውን ፈለግ መከተላቸውን የሚናገሩት ወ/ሮ ሰላማዊ ለማ ፋውንዴሽኑ የተቋቋው የአባታቸውን ዓላማ ለማሳካት መሆኑን ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት ተፈናቃዮች በቂ ድጋፍ እንዳልደረሳቸው ገለጹ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የፕሬዝዳንት ባይደን የስንብት ንግግር
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
ተፈናቃዮች “የትግራይ አመራሮች ሊመልሱን ካልቻሉ ሥልጣን ይልቀቁ” አሉ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
በምያንማር የታገቱ ኢትዮጵያውያን ሠቆቃ እንደሚያሳስባቸው የቤተሰብ አባላት ገለጹ