በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሎሬት ለማ ጉያን ሥራዎች እንደሚያስቀጥሉ ልጆቻቸው ገለፁ


የሎሬት ለማ ጉያን ሥራዎች እንደሚያስቀጥሉ ልጆቻቸው ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:20 0:00

ባለፈው ዓመት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የሎሬት ለማ ጉያ ሥራዎችን ለማስቀጠል ፋውንዴሽን ማቋቋማቸን ቤተሰቦቻቸው ሰሞኑን ይፋ አድርገዋል።
በሕይወት እያሉ የክብር ዶክትሬት የተሰጣቸው ሎሬት ለማ ጉያ በፍየል ቆዳ ላይ ስዕል በመሳል ብቸኛውና የመጀመሪያው ሰዓሊ ናቸው። የአባታቸውን ፈለግ መከተላቸውን የሚናገሩት ወ/ሮ ሰላማዊ ለማ ፋውንዴሽኑ የተቋቋው የአባታቸውን ዓላማ ለማሳካት መሆኑን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG